am_tn/ezk/16/59.md

412 B

ቃል ኪዳንን በማፍረስ መሐላሽን ንቀሻል

ኢየሩሳሌም ከእግዚአብሔር ጋር ላደረገችው መሐላ ግድ የለሽነቷን በማሳየት ከእርሱ ጋር የነበራትን የጋብቻ ቃል ኪዳን አፍርሳለች። አ.ት፡ “ከእኔ ጋር የገባሽውን ቃል ኪዳን በማፍረስ የማልሽልኝን መሐላ ንቀሻል”