am_tn/ezk/16/46.md

564 B

ታላቅ እህትሽ ሰማርያ ነበረች … ታናሽ እህትሽ በስተደቡብ የምትኖረዋ ናት፣ እርሷም ሰዶም ናት

ሰማርያና ሰዶም ሁለቱም በጣዖት አምልኮአቸውና በኃጢአታቸው ምክንያት እግዚአብሔር የፈረደባቸው ከተማዎች ነበሩ። እግዚአብሔር እነዚህ ከተሞች ኢየሩሳሌም የጣዖት አምላኪዎችና የኃጢአተኞች ቤተሰብ መሆኗን ለመግለጽ እህቶቿ መሆናቸውን ይናገራል።