am_tn/ezk/11/24.md

405 B

ያየሁት ራዕይ ከእኔ ላይ ተነሥቶ ወደ ላይ ሄደ

ሕዝቅኤል ስለ ራዕዩ ማብቃት ሲናገር በእርሱ ላይ እንደነበረና ከዚያም ተለይቶት እንደ ሄደ እንደ አንዳች ቁስ አድርጎ ይገልጸዋል። አ.ት፡ “ያየሁት ራዕይ አበቃ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)