am_tn/exo/40/17.md

900 B

• ማደሪያው ተተከለ

ሙሴ መገናኛውን ደንኳን ወይም ማደሪያውን ድንኳን ተከለ በሚል በአድራጊ ግስ መተርጎም ይቻላል።

• በሁለተኛው ዓመት በፊተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን

ይህ የነገናኛው ድንኳን ተከላና አሰራር የተፈጸመው ልክ እስራኤላውያን ከግብጽ በወጡ በሁለተኛው ዓመት በሁለተኛው ወር በወሩም በመጀመሪያው ቀን ላይ ነበር።

• እግዚአብሔርም እንዳዘዘው ሙሴ ማደሪያውን ተከለ

ሙሴ የድንኳኑን ተከላ የሚመራ መሪ ይሁን እንጂ ህዝቡ ያግዙትና በሥራው ይተባበሩት ነበር።

• ወጋግራዎቹን አቆመ

እግሮቹንም አኖረ ወይም ምሰሶዎቹን አቆመ የሚል ነው።