am_tn/exo/40/05.md

295 B

• የምስክር ታቦት

በሌላ ስሙ የሚታወቀው የቃል ኪዳን ታቦት ተብሎ ነው። በድንጋይ ጽላት ላይ የተጻፉት ቃላት እግዚአብሔር ከእስራኤል ጋር ለገባው ቃል ኪዳን ምስክር እንዲሆን ነው።