እስራኤላውያን ከግብጽ የወጡበት ቀን የዓመቱ የመጀመሪያ ወር ሆኖ ተቆጠረላቸው። ይህ ወር ለእስራኤላውያን ሚያዚያ ወር ነው። የመጽሐፍ ቅዱሱ የወር አቆጠጠር የሚጀምረው በዚሁ ወር ነው።