am_tn/exo/40/01.md

361 B

• ከመጀመሪያው ወር በፊተኛው ቀን

እስራኤላውያን ከግብጽ የወጡበት ቀን የዓመቱ የመጀመሪያ ወር ሆኖ ተቆጠረላቸው። ይህ ወር ለእስራኤላውያን ሚያዚያ ወር ነው። የመጽሐፍ ቅዱሱ የወር አቆጠጠር የሚጀምረው በዚሁ ወር ነው።