am_tn/exo/39/40.md

568 B

አጠቃላይ ምልከታ፦

በባስልኤልና በሥሩ ያሉ የሥራ ቡድኖች ማደሪያውንና መገናኛ ድንኳኑን ለሙሴ ሲያቀርቡ እናያለን።

• የእስራኤል ልጆች ሥራውን ሁሉ ሠሩ

ሥራውን በሀላፊነት የሚመራው ባስልኤልና የእርሱ ቡድን ይሁን እንጂ እስራኤላውያንም በሥራው ላይ ተሳታፊ ነበሩ።

• እነሆም አድርገውት ነበር

በትክክልና በታዘዙት መሰረት ሰርተውት ነበር።