am_tn/exo/39/22.md

376 B

አጠቃላይ ምልከታ፦

በምዕራፍ 28፡31-33 በተጠቀሰው መሰረት በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል

• ባስልኤል

ይህ የሰው ስም ነው፤ ልንጽጽር ዘጸአት 31፡1-2 ላይ ስሞችን እንዴት እንደምትተረጉም አስተውል