am_tn/exo/39/04.md

652 B

አጠቃላይ ምልከታ፦

በመገናኛው ድንኳን የሚያገለግሉ ካህናት ልብሶች ዝግጅት ይቀጥላል

• ሁለቱ ወገን እንዲጋጠም በሁለቱ ጫንቃዎች ላይ የሚጋጠም ልብስ አደረጉት

ለኤፉዱም ማንገቻ በትከሻ ላይ የሚወርዱ ሁለት ማንጠልጠያ ሠርተው ጐንና ጐኑ እንዲያያዙ አደረጉ

• እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው

እነዚህ ሰዎች ሥራውን የሰሩት እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ነው ማለት ነው። ቁጥር 1 ተመልከት።