am_tn/exo/39/01.md

449 B

• የተቀደሰውን ልብስ አደረጉ

“አደረጉ” የሚለው ቃል ባስልኤል፥ ኤልያብና ማናቸውንም ሥራ ለመሥራት ችሎታንና ዕውቀትን የሰጣቸው ሌሎች ሰዎች ማለት ነው

• እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው

እነዚህ ሰዎች ሥራውን የሰሩት እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ነው ማለት ነው።