1.0 KiB
1.0 KiB
አገናኝ ሀረግ፦
ባስልኤልና የሥራ ባልደረቦቹ የማደሪያ ድንኳኑንና በውስጡ ያሉ ቁሶችን ቀጥለው ሠሩ
• በኢታማር እጅ እንደ ተቈጠረው የማደሪያው፥ የምስክሩ ማደሪያ፥ ዕቃ ድምር ይህ ነው
በኢታማር መሪነት በሌዋውያን ሀላፊነት የተቆጠረሩ የመገናኛው ድንኳን ዕቃዎች ዝርዝር ቈጠራ ይህ ነው
• እግዚአብሔር ለሙሴ ያዘዘውን ሁሉ አደረገ
እግዚአብሔር በሙሴ በኩል ያዘዛቸውን ነገሮች ሁሉ ሠሩ።
• ኢታማር፥ ባስልኤል፥ ሆር፥ ኡር
እነዚህ የወንዶች ስም ዝርዝር ነው
• የአሂሳሚክ ልጅ ኤልያብ ነበረ
እነዚህ የወንዶች ስም ዝርዝር ነው
• የቅርጽ ሠራተኛና ብልህ ሠራተኛ
አንጥረኛ (የእጅ ጥበብ ባለሙያ) እና ፕላን (ዕቅድ) አውጪ ባለሞያ