ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የመገናኛውን ድንኳንና የውስጡን ቁሳቁስ ሥራ ይቀጥላሉ። ምዕራፍ 38፡4-5 ያለውን ክፍል ለመተርጎም ምዕራፍ 27፡4-5 ያለውን ክፍል እንዴት እንደተረጎምክ አነጻጽር።