am_tn/exo/37/14.md

824 B

አጠቃላይ ምልከታ፦

ባስልኤልና የሥራ ጓደኞቹ የማደሪያውን ድንኳንና በውስጡ የሚገኙ ሥራዎችን ስለመሥራታቸው ምዕራፍ 37፡14-16 ያለውን ክፍል ከምዕራፍ 25፡27-29 ካለው ጋር በማነጻጸር ተገቢውን የትርጉም ሂደት በመከተል መልዕክቱን ተርጉም።

• ቀለበቶች በክፈፉ አቅራቢያ ነበሩ

“ቀለበቶች ከክፈፉ ጋር ተያይዘው ተሰሩ ወይም ቀለበቶችን ከክፈፉ ጋር አያይዘው ሰሩ”

• ወጭቶቹንና ጭልፋዎቹን ጽዋዎቹንም መቅጃዎቹንም

ዝርግ ሳህኖችን፥ ድስቶችን፥ ጎድጓዳ ሳህኖችን (ውሃ መያዣዎችን) እና ማንቆርቆሪያዎችን . . .