am_tn/exo/34/15.md

1.4 KiB

ቀጥሎ እግዚአብሔር የሚናገረው እስራኤላውያን ከሌሎች ህዝቦች ጋር ያላቸው ግንኙነት ምን መምሰል እንዳለበት ያሳያቸዋል።

ቀጥሎ እግዚአብሔር የሚናገረው እስራኤላውያን ከሌሎች ህዝቦች ጋር ያላቸው ግንኙነት ምን መምሰል እንዳለበት ያሳያቸዋል።

• ባመነዘሩና በሠዉላቸው ጊዜ እንዳይጠሩህ

እግዚአብሔር (ያህዌ) ሌሎች አማልክትን ማምለክ ከሌላ ወንድ ጋር እንደማመንዘር እንደሆነ ይነግራቸዋል። አማራጭ ትርጉም፦ “እነርሱ ሌሎች አማልክት አመለኩ” ወይም “ምክንያቱም እነርሱ ወደ ሌላ ወንድ እንደሚሄዱ አመንዝራዎች ሌሎች አማልክትን አምልከዋል”

• ከመሥዋዕታቸውም እንዳትበላ

ለሌሎች አማልክት የተሰዋን ምግብ መብላት ምን ያህል ክፉ እንደሆነ በግልጽ ያትታል። አማራጭ ትርጉም፦ አንተ (እናንተ) እነርሱ ለአማልክታቸው የሚያቀርቡትን (የሚሰውትን) ምግብ በመብላት አማልክቶቻቸውን ለማምለክ ትፈተናላችሁ ወይም እነርሱ ለአማልክቶቻቸው የሰውትን ምግብ በመብላት ራሳችሁን አመንዝራ ታደርጋላችሁ