እግዚአብሔር (ያህዌ) በአንድ ፈሳሽ መያዣ ውስጥ መንፈሱን እንደሚሞላ ባስልኤልን እሞላዋለሁ እያለ ይናገራል። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ መንፈሴን ለባስልኤል ሰጥቼዋለሁ
ማንኛውም ዓይነት ሥራ የመሥራት ችሎታና ጥበብ