am_tn/exo/31/01.md

604 B

• ባስልኤልን በስሙ ጠርቼዋለሁ

ይህ “በስሙ ጠርቼዋለሁ” የሚለው ስሙን መጥራት ሳይሆን “ለሥራው ለይቼዋለው ወይም መርጬዋለሁ” ማለት ነው። የእብራይስጥ ስሙ “ብጻልኤል” ሲሆን አማርኛ ትርጉሞች “ባስልኤል” ብለውታል። አማራጭ ትርጉም፦ “እኔ ባስልኤን መርጬዋለሁ”

• የሆር የልጅ ልጅ፥ የኡሪ ልጅ----

የወንዶች ስም ሲሆን የባስልኤል አባትና አያት የሚመለክቱ ናቸው