am_tn/exo/30/37.md

1.0 KiB

አጠቃላይ ዕይታ፦

እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል

• እንደ እርሱ የተሠራ ዕጣን ለእናንተ አታድርጉ

በዚህ ዐይነት የምታደባልቁትን ዕጣን ለራሳችሁ መጠቀሚያ አታድርጉት

•በእናንተ ዘንድም ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ይሁን

በዚህ ዐይነት የምታደባልቁትን ዕጣን ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ወይም የተለየ አድርገህ አቅርብ

• እንደ እርሱ የሚያደርግ ሰው ከሕዝቡ ተለይቶ ይጥፋ

ይህ ሀረግ ወደ ሶስት የተለያዩ ፍቺዎች አሉት፤ 1) እኔ ይህን ሰው ከእስራኤላውያን እንደ አንዱ አድርጌ እቀበላቸዋለሁ 2) እስራኤላውያን ይህ ሰው ከመካከላቸው ያውጡ/ይለዩ/ 3) እስራኤላውያን ይህንን ሰው መግደል አለበት