እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
ይህ ለእኔ ለእግዚአብሔር የሚቀርብ መዓዛው ደስ የሚያሰኝ የምግብ መባ/መስዋዕት/ ነው፤
ይህ ዘወትር ለልጅ ልጃችሁ ወይም በየዓመቱ የሚፈጸም
በሌላ ስሙ የማደሪያ ድንኳን ተብሎ ይታወቃል