am_tn/exo/29/41.md

592 B

አጠቃላይ ዕይታ፦

እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል

• ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽቱ እንዲሆን የእሳት ቍርባን ይሆናል

ይህ ለእኔ ለእግዚአብሔር የሚቀርብ መዓዛው ደስ የሚያሰኝ የምግብ መባ/መስዋዕት/ ነው፤

• ለሚመጡት ዘመናት ሁሉ

ይህ ዘወትር ለልጅ ልጃችሁ ወይም በየዓመቱ የሚፈጸም

• መገናኛው ድንኳን

በሌላ ስሙ የማደሪያ ድንኳን ተብሎ ይታወቃል