am_tn/exo/29/40.md

638 B

አጠቃላይ ዕይታ፦

እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል

• አራተኛ እጅ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎች)

አንድ አራተኛ (¼) ማለት ነው

• አሥረኛ እጅ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎች)

አንድ አስረኛ (1/10) ማለት ነው

• የኢን መስፈሪያ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎች)

አንድ ኢን ወደ 3.7 ሊትር ያህል ነው

• የኢፍ መስፈሪያ (መጽሐፍ ቅዱሳዊ መለኪያዎች)

አንድ ኢፍ ወደ 22 ሊትር ያህል የሚመዝን ነው