እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
አሮንና ልጆቹ ለክህነት አገልግሎት ስትሾም ወይም ሥልጣን ስትሰጥ ልክ እኔ ባዘዝኩህ ሥርዓት መሠረት ፈጽም
በዚህም ዐይነት መሠዊያው ፍጹም የተቀደሰ ወይም ለእግዚአብሔር የተለየ ይሆናል