am_tn/exo/29/35.md

571 B

አጠቃላይ ዕይታ፦

እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል

• እንዳዘዝሁህም ሁሉ በአሮንና በልጆቹ እንዲህ አድርግ

አሮንና ልጆቹ ለክህነት አገልግሎት ስትሾም ወይም ሥልጣን ስትሰጥ ልክ እኔ ባዘዝኩህ ሥርዓት መሠረት ፈጽም

• መሠዊያውም ቅድስተ ቅዱሳን ይሆናል

በዚህም ዐይነት መሠዊያው ፍጹም የተቀደሰ ወይም ለእግዚአብሔር የተለየ ይሆናል