1007 B
1007 B
አጠቃላይ ዕይታ፦
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
• የሚካንበትንም አውራ
ለካህናት የአገልግሎት ሹመት/ሥልጣን/ በምትሰጥበት ጊዜ የታረደው የበግ ጠቦት
• በተቀደሰ ስፍራ ትቀቅለዋለህ
ይህ ቦታ ከቅድስተ ቅዱሳን ወጭ ያለው ቅዱስ ስፍራ የሚመለከት አይደለም። ነገር ግን በመገናኛው ደንኳን አደባባይ ላይ ያለውን ሥፍራ የሚመለከት ነው።
• መገናኛው ድንኳን
በሌላ ስሙ የማደሪያ ድንኳን ተብሎ ይታወቃል (ዘጸአት 27፡21 ተመልከት)
• ሌላ ሰው ግን አይብላው
በሌላ አገላለጽ፦ ከካህናት ሌላ ማንም ሰው አይብላው
• የተቀደሰ ነውና
በሌላ አገላለጽ፦ ምክንያቱም የተቀደሰ ወይም ለእግዚአብሔር የተለየ ነው