836 B
836 B
አጠቃላይ ዕይታ፦
እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል
• የተቀደሰውም የአሮን ልብስ ይቀቡበትና ይካኑበት ዘንድ
እነርሱም (ልጆቹ) ተቀብተው የክህነት ሹመት/ሥልጣን/ በሚቀበሉበት ጊዜ ይልበሱት
• ከእርሱ በኋላ ለልጆቹ ይሁን
እነዚህ ልብሶች ተራ ልብሶች ወይም ደግሞ የአሮን የግሉ ልብሶች ሳይሆኑ የክህነት ልብሶች ናቸው። አማራጭ ትርጉም፦ አሮን በሚሞትበት ጊዜ የክህነት ልብሶቹ ለልጆቹ መተላለፍ አለባቸው፤
• መገናኛው ድንኳን
በሌላ ስሙ የማደሪያ ድንኳን ተብሎ ይታወቃል (ዘጸአት 27፡21 ተመልከት)