am_tn/exo/29/24.md

670 B

አጠቃላይ ዕይታ፦

እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል

• ሁሉንም በአሮን እጆችና በልጆቹ እጆች ታኖረዋለህ

“ሁሉንም” የተባለው ቀደም ባሉት ቁጥሮች የተዘረዘሩትን የመስዋዕት ዓይነቶችን ማለቱ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “ይህን ሁሉ ምግብ በአሮንና በልጆቹ እጅ ላይ አኑር/አስቀምጥ/

• እርሱ ለእግዚአብሔር የእሳት ቍርባን ነው

ይህም በእሳት የሚቃጠል መስዋዕት ሆኖ ለእግዚአብሔር ይቀርባል/ይሰዋል/