am_tn/exo/29/12.md

973 B

አጠቃላይ ዕይታ፦

እግዚአብሔር(ያህዌ) ለሙሴ መናገሩን ይቀጥላል

• መሠዊያው ቀንዶች ላይ

በመሰዊያው አራቱም ማእዘን ጫፍ ላይ ቀንድ መሳይ ጒጦች ላይ (ዘጸአት 27፡2)

• ደሙንም ሁሉ ከመሠዊያው በታች ታፈስሰዋለህ

የቀረውን /የተረፈውን/ ደም በመሠዊያው ሥር አፍስሰው

• የሆድ ዕቃውንም የሚሸፍነውን ስብ

የሆድ ዕቃውን /ውስጠኛውን ሆድ ዕቃ/ የሚሸፍነውን ሞራ/ስብ/

• የወይፈኑን ሥጋ ግን፥ ቁርበቱንም፥ ፈርሱንም ከሰፈር ውጭ በእሳት ታቃጥለዋለህ፣ የኃጢአት መሥዋዕት ነው

ነገር ግን የተረፈውን የኰርማውን ሥጋ፥ ቆዳውን፥ አንጀቱን ሁሉ ወስደህ ከሰፈር ውጪ አቃጥለው፤ ይህ የኃጢአት መሥዋዕት ነው