am_tn/exo/27/11.md

953 B

አጠቃላይ ምልከታ፦

እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።

• እንዲሁም . . . ከናስ የተሠሩ

ቁጥር 10 ለመተርጎም ቁጥር 9-10 ያለውን እንዴት እንደተረጎምክ ማየቱ የተሻለ ነው። ምክንያቱም ብዙ ተመሳሳይ ነገሮች ተጠቅሰዋል።

• የብር ኩላቦችና ዘንጎች ይሁኑ

ከብር የተሰሩ መስቀያዎችና ቋሚዎች አድርግ ወይም ከብር መስቀያዎችንና ቋሚዎችን ሥራ

• አምሳ ክንድ ርዝመት ያላቸው መጋረጆች

ሃያ ሶስት (23) ሜትር የሆነ መጋረጃዎችን ሥራ

• አሥር ምሰሶች

አስር ምሶሶዎችን ሥራ

• የአደባባዩ ስፋት አምሳ ክንድ

የአደባባዩ ስፋት 23 ሜትር አድርግ