am_tn/exo/27/05.md

825 B

አጠቃላይ ምልከታ፦

እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል።

• መከታውም እስከ መሠዊያው እኵሌታ ይደርስ ዘንድ መሰዊያው በሚዞረው በእርከኑ ታች አድርገው

መከላከያው እስከ መሠዊያው እኩሌታ/ግማሽ/ ድረስ እንዲዘልቅ ከመሠዊያው ክፈፍ/ጫፍ በታች አድርገው/አስቀምጠው

• የናስ መከታ

እንጨት በእሳት ሲቃጠል ለመያዝ የሚያገለግል ከነሐስ ብረት የተሰራ መያዣ (ዘጸአት 27፡4 ተመልከት)

• መሎጊያዎች

መሠዊያውን ለመሸከም የሚያገለግሉ አግዳሚ እንጨቶች/ብረቶች/