እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል። በሚቀጥሉት ክፍሎች እግዚአብሔር (ያህዌ) የመብራት ማስቀመጫውን (የመቅረዙን) አሰራር ዝርዝር ይናገራል (ዘጸአት 25፡31-32 ተመልከት)
እንቡጦቹ፥ ቅርንጫፎቹና መቅረዙ ሁሉም አንድ ወጥ ሆነው ይሰሩ