እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል። በሚቀጥሉት ክፍሎች እግዚአብሔር (ያህዌ) የመብራት ማስቀመጫውን (የመቅረዙን) አሰራር ዝርዝር ይናገራል (ዘጸአት 25፡31-32 ተመልከት)
ነጭ ወይም ሮዝ ቀለም/ቀላ ያለ አምራዊ/ መልክ ያለው አበባ የሚያወጣና አምስት ቀነበጦች ያሉት