እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል
በምስክሩ ታቦት ላይ የሚቀመጥና የስርየት መስዋዕቱን የሚሸፍን መክደኛ ነው
እነርሱም ከክዳኑ ጋር አብረው/ተያይዘው/ የተሠሩ ይሁኑ