am_tn/exo/25/19.md

478 B

አጠቃላይ ዕይታ፦

እስራኤላውያን ምን ማድረግ እንዳለባቸው እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ በኩል መናገሩን ቀጥሏል

• የስርየት መክደኛ

በምስክሩ ታቦት ላይ የሚቀመጥና የስርየት መስዋዕቱን የሚሸፍን መክደኛ ነው

• በአንድ ላይ ትሠራዋለህ

እነርሱም ከክዳኑ ጋር አብረው/ተያይዘው/ የተሠሩ ይሁኑ