am_tn/exo/23/30.md

594 B

አጠቃላይ ዕይታ፡-

እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን

• ወጥመድ ይሆኑብሃልና (ዘይቤያዊ አነጋገር)

“ወጥመድ” ሰዎች አውሬዎችን፥ ወፎችን፥ እና ሌሎች ነገሮችን ለማጥመድ ወይም ለመያዝ የሚጠቀሙት መሳሪያ ነው። በተመሳሳይ መልኩ እስራኤላውያን ሌሎች አማልክትን ብያመልኩ ወደ ጥፋት እንደምወስዳቸው ያመለክታል።