855 B
855 B
አጠቃላይ ዕይታ፡-
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
• በምድርህም መካን ወይም የምትጨነግፍ አትሆንም
በሌላ አገላለጽ፦ በምድርህ ጽንስ የሚያስወርዳት ወይም መካን ሴት አትኖርም ወይም በምድርህ ያሉ ሴቶች ያረግዛሉ እንዲሁም ይወልዳሉ
• የምትጨነግፍ
ጊዜው ሳይደርስ የምትወልድ እና ልጇ የሚሞትባት ሴት
• በፊትህም ተርብ እሰድዳለሁ
“ተርብ” ሰዎችን በመንደፍ ስቃይ የሚያስከትሉ በራሪ ነፍሳት
• ምድር ባድማ እንዳትሆን
ምድርቱ ሰው የማይኖርባት ምድር እንዳትሆን