1.0 KiB
1.0 KiB
አጠቃላይ ዕይታ፡-
እግዚአብሔር (ያህዌ) ህጉን በሙሴ በኩል ለእስራኤላውያን መናገሩን ሲቀጥል እናያለን
• የበዓሌም ስብ እስኪነጋ አይደር
ስቡ የሚበላ ሳይሆን ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መስዋዕት ሆኖ መቅረብ አለበት። ስለሆነም “ለነገ እንዲያድር አይፈቀድም ወይም እስከ ነገ መቆየት የለበትም”
• የተመረጠውን
ከእርሻ ምርቱ የተሻለውን ወይም መጀመሪያ የደረሰውን”
• ጠቦትን በእናቱ ወተት አትቀቅል
ይህ ድርጊት የከነዓናውያን ልምምድ ሲሆን ምርታማነትን ይጭምራል ተብሎ ስለሚታሰብ የሚደረግ ነው። ስለሆነም እስራኤላውያን ይህንን ድርጊት እንዳያደርጉ ተከልክለዋል። አማራጭ ትርጉም፦ “የበግ ወይም የፍየል ግልገል በእናቱ ወተት አትቀቅል”