እዚህ ጋር “የሚረክስ” የሚለው በአይነኬ ዘይቤ የተገለጸ ሲሆን አንድ ሰው ከእንስሳ የሚፈጽመውን የግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚመለከት ነው። በሌላ አገላለጽ፦ “ከእንስሳ ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚፈጽምን ሰው ፈጽማችሁ ግደሉ”