am_tn/exo/22/07.md

1.2 KiB

• አደራ ቢያኖር

እንዳይጠፋበት ወይም እንዳይሰረቅበት በአደራ ቢያስቀምጥ

• ከቤቱም ቢሰረቅ

በሌላ አገላለጽ፦ አንድ ሰው ወይም ሌባ ቢሰርቀው

• ሌባው ቢገኝ

በሌላ አገላለጽ፦ የሰረቀውን ሰው ብታገኘው ወይም ብታገኘው

• ሌባውም ባይገኝ ባለቤቱ ወደ ፈራጆች ይቅረብ

ሌባው ካልተገኘ ግን ዕቃውን በዐደራ የተቀበለው ሰው ዳኞች ፊት ይቅረብ /ይምጣ/

• እጁንም በባልንጀራው ከብት ላይ እንዳልዘረጋ ይማል

“እጁን . . . እንዳልዘረጋ” የሚለው ዘይቤያዊ አነጋገር ነው። ይህን ዘይቤያዊ እነጋገር በተመሳሳይ ዘይቤያዊ ንግግር መትርጎም የሚቻል ከሆነ መተረጎም ጥሩ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ የዚያን ሰው ንብረት ራሱ አለመስረቁን በመሐላ ያረጋግጥ

• ክርክራቸው ወደ ፈራጆች ይድረስ

በሁለቱ መካከል ክርክር ቢነሣ ባለ ጉዳዮቹ ነገሩን ለዳኞች ያቅርቡት