am_tn/exo/22/05.md

559 B

• ማንም ሰው ወደ እርሻ ወይም ወደ ወይን ስፍራ ከብቱን ቢነዳው

አንድ ሰው እንስሶቹ በእርሻው ወይም በመስክ ወይም በወይን ተክል ቦታ አሰማርቶ እያለ

• የሌላውንም እርሻ ቢያስበላ

እንስሶቹ ወደ ሌላ ሰው እርሻ ገብተው ሰብሉን ቢበሉት

• ከተመረጠ እርሻው ከማለፊያውም ወይኑ ይካስ

ከራሱ እርሻ ሰብል ወይም የወይን ቦታ ምርጡን መክፈል አለበት