አንድ ሰው በምቱ ምክንያት ቢሞትበት” ወይም “ጌታው ባርያውን ቢመታና ቢሞትበት”
ያ ሰው መቀጣት ይገባዋል ወይም ያንን ሰው መቅጣት አለብህ
በትርጉሙ ውስጥ ባርያው ለባለቤቱ ንብረቱ ወይም ሀብቱ እንደሆነ መገለጽ አለበት። አማራጭ ትርጉም፦ ምክንያቱም ጌታው ውድ የሆነውን ባርያውን በማጣቱ ተጎቷል