ይህ በትህትና የተገለጸው ወደ ሌላ ሴት ሳይሆን ወደ ሚስቶቻቸው እንዳይቀርቡ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ከሚስቶቻችሁ ጋር አትተኙ ወይም ከሚስቶቻችሁ ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙነት አታድርጉ