am_tn/exo/19/12.md

855 B

አጠቃላይ ዕይታ፦ እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩን ቀጥሏል። •ለሕዝቡ በዙሪያው ወሰን አድርግላቸው

በህዝቡ ዙሪያ ደንበር ወይም ገደብ አድርግ ወይም ህዝቡ እንዳያልፉ ድንበር ወይም ገደብ አበጅላቸው

• ተራራውንም የነካ ፈጽሞ ይሞታል

ማንም ሰው ተራራውን ቢነካ በርግጥ ይሞታል ወይም ተራራውን የሚነካ ማንም ቢሆን ግደሉት

• የሚነካው ሁሉ ይወገራል ወይም በፍላጻ ይወጋል

ተራራውን የሚነካ በድንጋይ ተወግሮ ወይም በቀስት ተወግቶ ይሙት

• ሳያቋርጥ የመለከት ድምፅ ሲነፋ

ከፍ ባለ ድምፅ ወይም ለረጅም ጊዜ ጥሩንባ በተነፋ ጊዜ