876 B
876 B
አያያዥ ዐረፍተ ነገር፦ ለሎች ህዝቦች የእግዚአብሔርን ህዝብ ሲያዩ ምን እንደሚሰማቸው ሙሴ በመዝሙር ይገልጻል። • ፍርሃትና ድንጋጤ ወደቀባቸው
አነዚህ ሁለቱ ቃላት የሚያሳዩት በእነርሱ ላይ ፍርሃት ሊመጣ እንደሆነ ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “ፍርሃት በእነርሱ ላይ ይመጣል”
• በክንድህ ብርታት
የእግዚአብሔር ክንድ የእርሱን ትልቅ ሀይል የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ ከሀይልህ ትልቅነት የተነሳ”
• እንደ ድንጋይ ዝም አሉ
አማራጭ ትርጉሞች፦ 1) እነርሱ እንደ ድንጋይ ዝም ይላሉ 2) እነርሱ እንደ ድንጋይ እንቅስቃሴ አልባ ይሆናሉ