am_tn/exo/13/11.md

856 B

• እርስዋንም በሰጠህ ጊዜ

እግዚአብሔር የከነዓናውያንን ምድር ለአንተ በሰጠህ ጊዜ

• የአህያውን በኵር በጠቦት ትዋጀዋለህ፥ ባትዋጀውም አንገቱን ትሰብረዋለህ

በኩር የተወለደ አህያ ለእግዚአብሔር አይለይም ወይም አይቀደስም። አማራጭ ትርጉም፦ በኩር የተወለደ አህያ የበግ ጠቦት በመተካት ከእግዚአብሔር ትዋጃለህ /መልሰህ ተገዛለህ/፤ ነገር ግን አህያውን መዋጀት ካልፈለግህ አንገቱን ስበረው።

• የሰውንም በኵር ሁሉ ከልጆችህ መካከል ትዋጀዋለህ

በኩር ሆኖ የተወለደን ወንድ ልጅ ሁሉ መዋጀት /መልሰህ መግዛት/ ይገባሃል