በሌላ አገላለጽ፦ እግዚአብሔር የእስራኤላውያንን መኖሪያ ቤቶች አልፎ በመሄድ ቤታቸውን ስላተረፈ ወይም በእስራኤላውያን ቤት የሚገኙትን በኩር ወንድ ልጆችን ባለመግደሉ”
ሄደውም በሙሴና በአሮን አማካይነት እግዚአብሔር ያዘዛቸውን ሁሉ አደረጉ