am_tn/exo/12/26.md

570 B

• ቤቶቻችንን ያዳነ የእግዚአብሔር የማለፉ

በሌላ አገላለጽ፦ እግዚአብሔር የእስራኤላውያንን መኖሪያ ቤቶች አልፎ በመሄድ ቤታቸውን ስላተረፈ ወይም በእስራኤላውያን ቤት የሚገኙትን በኩር ወንድ ልጆችን ባለመግደሉ”

• እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዳዘዘ እንዲሁ አደረጉ

ሄደውም በሙሴና በአሮን አማካይነት እግዚአብሔር ያዘዛቸውን ሁሉ አደረጉ