1.1 KiB
1.1 KiB
• ሠራዊታችሁን ከግብፅ አገር አውጥቼአለሁና
ይህ አገላለጽ ለጦር ሠራዊት የተሰጠ ስም ሲሆን በዚህ ክፍል የተገለጸው “ክፍል ለክፍል ወይም ቡድን ለቡድን” በሰልፍ የሚወጣውን የእስራኤልን ህዝብ የሚመለከት ነው።
• ሲመሽ
“ምሽት” የሚለው ቃል ሙሉ በሙሉ ሲመሽ ሳይሆን ፀሐይ መጥለቂያ እና ማምሻ መካከል ያለው ሰዓት ሲሆን ከመጨለሙ በፊት ብርሃን ያለ ማለት ነው።
• በመጀመሪያውም ወር በአሥራ አራተኛው ቀን
ይህ ወር በእስራኤላውያን ዘመን አቆጣጠር የአመቱ የመጀመሪያ ወር ነው። በአውሮጳውያን አቆጣጠር የመጋቢት መጨረሻ ሳምንት እና የሚያዚያ የመጀመሪያ ሳምንት አከባቢ የሚጀምር ወር ነው።
• ከወሩም እስከ ሀያ አንድ ቀን በመሸ ጊዜ
የመጀመሪያ ወር በገባ በ21ኛው ቀን ማለት ነው