am_tn/exo/12/12.md

950 B

• በግብፅም አማልክት ሁሉ ላይ እፈርድባቸዋለሁ

የግብጽን አማልክት ወይም እግዚአብሔሮች ሁሉ እቀጣለሁ

• ደሙም ባላችሁበት ቤቶች ምልክት ይሆንላችኋል

እኔ ወደ እናንተ በሚመጣበት ጊዜ ደሙ የእስስራኤላውያን ቤት ስለመሆኑ ምልክት ይሆንልኛል።

• ደሙንም ባየሁ ጊዜ ከእናንተ አልፋለሁ

እኔም ደሙን በማይበት ጊዜ አልፌአችሁ እሄዳለሁ ወይም ወደ ቤታችሁ ሳልገባ/ሳልጎበኛችሁ አልፌ እሄዳለሁ (ዘይቤያዊ ንግግር)

• ለልጅ ልጃችሁ ሥርዓት ሆኖ ለዘላለም ታደርጉታላችሁ

በሚቀጥሉት ትውልዶች ወይም ዘመናት ሁሉ ቋሚ ሥርዐት ሆኖ የእግዚአብሔር (ያህዌ) በዓል አድርጋችሁ ታከብሩታላችሁ።