am_tn/exo/12/09.md

932 B

• ጥሬውን በውኃም የበሰለውን አትብሉ

የፍየሉን ወይም የበጉን ጥሬ ሥጋ ወይም በውሃ ተቀቅሎ የበሰለውን አትብሉ

• ከእርሱም እስከ ጥዋት አንዳች አታስቀሩ

ከሥጋው እስከ ጧት ድረስ ምንም አታስቀሩ

• ወገቦቻችሁን ታጥቃችሁ

የወገብ መታጠቂያ ከቆዳ ወይም ከጥጥ የተሰራ የወገብ መታጠቂያ ወይም በእያንዳንዱ ባህል ማህበረሰቡ የሚጠቀመው የወገብ መታጠቂያ ሊሆን ይችላል።

• ፈጥናችሁም ትበሉታላችህ

በጥድፊያ ወይም በችኮላ ብሉት

• እርሱ የእግዚአብሔር ፋሲካ ነው

“እርሱ” የሚለው በአስራ አራተኛው ቀን የበግ ወይም ፍዬል ጥቦት እረድና የመብላት ሥርዓቱን ማለት ነው።