በኩር የሚለው ቃል ሁል ጊዜ መጀመሪያ የተወለደን ወንድ (ሰውና እንስሳ) የሚመለከት ነው።
ይህ በንግስና ዙፋን ላይ የተቀመጠውን ፈርዖንን የመለከታል
የወፍጮ መጅ ገፊ እስከ ሆነችው ወይም በድንጋይ መፍጫ እህል በመፍጨት እስከምታገለግል