እጅን ወደ ላይ ማንሳት በሌላ መልኩ ለጸሎት መዘርጋት የሚያመለክት ተምሳሌት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “እጄን ዘርግቼ ወደ እግዚአብሔር እጸልያለሁ”
ለእግዚአብሔር ክብር እንደምትሰጡ፥ እግዚአብሔርን እንደማትታዘዙ