am_tn/exo/09/27.md

493 B

• እጄን ወደ እግዚአብሔር እዘረጋለሁ

እጅን ወደ ላይ ማንሳት በሌላ መልኩ ለጸሎት መዘርጋት የሚያመለክት ተምሳሌት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “እጄን ዘርግቼ ወደ እግዚአብሔር እጸልያለሁ”

• አምላክን እግዚአብሔርን ገና እንደማትፈሩ

ለእግዚአብሔር ክብር እንደምትሰጡ፥ እግዚአብሔርን እንደማትታዘዙ