am_tn/exo/09/15.md

899 B

• እጄን ዘርግቼ

እግዚአብሔር በታላቅ ሀይሉ ለማጥቃት ወይም ለመጉዳት ሲነሳ ማለት ነው። “እኔ እጄን ዘርግቼ” ሲል ሀይሌን ለመግለጥ ሲነሳ ወይም ሀይሌን ሲገልጥ ማለት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “አንተን ለመቅጣት ሀይሌን ሲጠቀም”

• ስሜም በምድር ሁሉ ላይ ይነገር ዘንድ

“ስሜ” የሚለው የእግዚአብሔር (ያህዌ) ዝና የሚመለከት ነው። አማራጭ ትርጉም፦ እኔ ትልቅ እንደሆንኩ ሰዎች እስኪያውቁ ድረስ

• ስለዚህ አስነሥቼሃለሁ

ፈርዖን እስራኤላውያን እንዳይሄዱ ሲያደርግና እንቅፋት ሲሆንባቸው ምክንያቱ እግዚአብሔር ያንን እንዲያደርግ ስለፈቀደ ነው።