am_tn/exo/08/25.md

532 B

• በፊታቸው ብንሠዋ አይወግሩንምን?

በዕብራይስጡ “በዓይናቸው ፊት ብንሰዋ አይወግሩንም” ይላል። ይህ የተለመደ የዕብራውያንን አባባል ነው። ትርጉሙም አንድ ሰው በሚገኝበት ቦታ ወይም እርሱ ባለበት ሥፍራ እንደማለት ነው። አማርኛው በፊታቸው የሚለው የተፈጥሮ ፊታቸው ላይ ማለት ሳይሆን “እነርሱ ባሉበት ሥፍራ” ማለት ነው።