am_tn/exo/04/27.md

678 B

• እግዚአብሔርም አሮንን

በዚህ ክፍል የታሪኩን አዲስ ጀማሮ ለማመልከት የሚረዳ አንድ አገናኝ ቃል መጠቀም ጥሩ ነው። ለምሳሌ፦ “በዚህን ጊዜ” ብሎ መቀጠል ይቻላል።

• በእግዚአብሔር ተራራ ተገናኘው

ይህ በሲና የሚገኘው ተራራ ሊሆን ይችላል። ነገር ግን በትክክል የትኛው ተራራ እንደሆነ አይናገርም።

• እግዚአብሔር በእርሱ ዘንድ የላከውን ቃል ሁሉ

በእርሱ ዘንድ የሚለው ቃል በሙሴ በኩል የሚለውን ፍቺ ይይዛል።