am_tn/exo/04/21.md

867 B

• እኔ ግን ልቡን አጸናዋለሁ

እኔ ልቡን አጸናዋለሁ ማለት አበረታታዋለሁ ወይም ድፍረት እሰጠዋለሁ ማለት ሳይሆን ልቡን አደነድነዋለሁ፥ አመጸኛ አደርገዋለሁ፥ እንዳይታዘዝና እንዳይሰማ አደርገዋለሁ ማለት ነው (ምትካዊና ንጽጽራዊ ዘይቤ)።

• እስራኤል የበኩር ልጄ ነው

እስራኤል የሚለው ቃል መላውን የእስራኤል ህዝብ የሚወክል ቃል ነው። አማራጭ ትርጉም፦ “የእስራኤል ህዝብ የእኔ ልጆች” ናቸው።

• የበኩር ልጄ ነው

የእስራኤል ህዝብ የእግዚአብሔር ልጅ ብቻ ሳይሆን ደስታና ኩራት የሆነ የእግዚአብሔር ልጅ ነው (ተለዋጭ ዘይቤ)።